Surah At-Tin ( The Fig )

Surah At-Tin ( The Fig ) - Amharic Aya count 8

በሲኒን ተራራም፤
በዚህ በጸጥተኛው አገርም (እምላለሁ)፡፡
ከዚያም (ከፊሉን) ከዝቅተኞች ሁሉ በታች አድርገን መለስነው፡፡
ግን እነዚያ ያመኑት መልካሞችንም የሠሩት ለእነርሱ ተቆራጭ ያልኾነ ምንዳ አልላቸው፡፡
ታዲያ ከዚህ በኋላ በፍርዱ ምን አስተባባይ አደረገህ?
አላህ ከፈራጆች ሁሉ ይበልጥ ፈራጅ አይደለምን? (ነው)፡፡
Share